መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተጫዋቹን ፍፁም ጥላሁንን አስፈርመዋል
ባህርዳር ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተጫዋቹን ፍፁም ጥላሁንን አስፈርመዋል

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ እየተመሩ በዝውውር ገበያዉ ላይ በንቃት በመንቀሳቀስ የተከላካዩን ያሬድ ባየ እና የመስመር ተጫዋቹን ዱሬሳ ሹቤሳ ዝዉዉር ያጠናቀቁት ባህርዳር ከተማዎች አሁን ደግሞ የመስመር ተጫዋቹን ፍፁም ጥላሁንን ሶስተኛ ፈራሚ በማድረግ ወደ ቡድናቸዉ ተቀላቅለዋል።

ከዚህ ቀደም ለኢትዮጵያ ቡና እና ከፋ ቡና እንዲሁም ያለፉትን ሁለት አመታት ለአዲስ አበባ ከተማ መጫወት የቻለዉ የመስመር ተጫዋቹ አሁን ደግሞ ቀጣዩቹን ሁለት አመታት ለጣና ሞገዶቹ ለመጫወት ፊርማዉን ማኖሩ ተረጋግጧል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ፉአድ ኢብራሂም (ኢትዮጵያ ቡና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ...