15ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የፊታችን ቅዳሜ ይጀመራል።
በውድድሩ ላይ በየጨዋታው ኮከብ እሚሆኑ ተጫዋቾች ከአውሮፓ ተሰርቶ የመጣውና ለየጨዋታው ኮከቦች የሚሰጠው ዋንጫ ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል።
15ኛው የአዲስ አበባ ዋንጫ ቅዳሜ ሲጀመር አዲስ አበባ ከተማ ከመከላከያ ኢትዮጵያ ቡና ከጅማ አባጅፋር በ8 እና በ10 በሚደረጉ ጨዋታዎች ኮከብ ሆኖ ማን ይሸለማል? የሚለው አጓጊ ሆኗል።
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ