መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው አዲስ አበባከተማን ተረከበ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግአዲስአበባ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው አዲስ አበባከተማን ተረከበ

አጋራ
አጋራ

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ21 ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው አዲስ አበባ ከተማ ለቀጣዮቹ ዘጠኝ ጨዋታዎች አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸውን ሾሟል።

ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ አሰልጣኙ ኢዮብ ማለ
/አሞካቺን / ምክትሉ በማድረግ ወደ ባህርዳር አቅንተዋል። ቀጣይ ዘጠኝ ጨዋታ ተሳክቶ አዲስ አበባ ከተማ ከመውረድ ከተረፈ ውሉን በቋሚነት ለማድረግ የክለቡ አመራሮችና አሰልጣኙ ተስማምተዋል።

አዲስ አበባ ከተማ በቀድሞ አሰልጣኞቹ ደምሰው ፍቃዱና አሳምነው ገ/ወልድ ስር ባደረጋቸው 21 ጨዋታዎች 21 ነጥብና 2 የግብ ዕዳ ይዞ 14ኛ ደረጃ ላይ መገኘቱ አመራሮቹ እንዲያሰናብቷቸው ያደረገ ሲሆን አሰልጣኝ ጳውሎስ የመጀመሪያ ጨዋታውን የፊታችን ሰኞ 10 ሰአት ቀድሞ ካሰናበተው ከወልቂጤ ከተማ ጋር የሚጫወት መሆኑ ግጥምጥሞሹን ልዩ አድርጎታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...