By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ​በወንድማማቾች ደርቢ ሲዳማ ቡና ሙሉ 3 ነጥብ አስመዘገበ።
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሀዋሳ ከተማሪፖርትሲዳማ ቡና

​በወንድማማቾች ደርቢ ሲዳማ ቡና ሙሉ 3 ነጥብ አስመዘገበ።

hatricksport team
hatricksport team 8 years ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 10ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካከል በወንድማማቾች ደርቢ ሲዳማ ቡና ድል ቀንቶታል፡፡

በመጀመሪያው እና በሁለተኛው አጋማሽ በተመጣጣኝ የጨዋታ ፍሰት በታየበት ጨዋታ 78 ደቂቃ ላይ ዳዊት ፍቃዱ ግልፅ ጎል ስቷል።ከዛ በዘለለ አመርቂ የሚባል ሙከራ ሁለቱም አላደረጉም ።

በ 90 + 2 ደቂቃ ላይ ለሲዳማ ቡና የተገኘችውን ፔናሊቲ አዲስ ግደይ መቶ የሀዋሳ ከተማ በረኛ አድኗት ኮርና ሊወጣ ችሏል፡፡ ከኮርና የተሻማችውን ኳስ ፔናሊቲዋን ያመከናት  አዲስ ግደይ አስቆጥሮ 1-0 ሲዳማ ቡና  አሸንፏል። በ ጨወታው 32.ዮሴፍ ዮሀንስ .፣58.ደስታ ዮሀንስ .፣92.አዲስ ግዴይ .የ ቢጫ ካርድ ሰለባ ነበሩ።

- ማሰታውቂያ -

የአሰልጣኞች አስተያየት 



አለማየሁ አባይነህ ~ሲዳማ ቡና

” በልጆቼ ቁርጠኝነት አሸንፈናል አሁንም ይሄ ድል ይቀጥላል አሁን ለ ደረጃ ማሰብ እንጀምራለን”

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ~ ሀዋሳ ከተማ

“አቻ ውጤቱ ለልጆቼ ጥሩ ነበረ።ግን ተሸንፈናል ብሆንም ልጆቼ ላይ ቅሬታ የለኝም፡፡ ጥሩ ተጫውተን ተሸንፈናል ቀጣይ ጨዋታ ላይ እናሻሽላለን።”

 

You Might Also Like

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

ሀዋሳ ከተማ ወሳኝ ድል ሲያሳካ አርባምንጭ ሽቅብ መጣሩን ቀጥሏል

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article ሪፖርት | ፋሲል ከተማ አሁንም ባለመሸነፍ ጉዞው ቀጥሏል።
Next Article ቅድመ ዳሰሳ | ወልዋሎ.አ.ዩ ከ ወልድያ ስፖርት ክለብ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችኢትዮ-ኤሌክትሪክሰበታ ከተማ

አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና የተስማማሁት ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ነው አለ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለስፖርት ሚድያ አካላት በኢአፌ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል፡፡
ሽመልስ በቀለ መቻልን ተቀላቅሏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ የዳኝነት በደል ደርሶብኛል በማለት ቅሬታውን አቀረበ
” ዘንድሮ እኔን እና ኢትዮ ኤሌክትሪክን ወደ ሚገባን ሊግ ማሳደግ ነው ዕቅዴ ” ፀጋ ደርቤ /ኢትዮ-ኤሌክትሪክ /
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?