መነሻ ገጽ ዜናዎች ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ስዮም ከበደን በኃላፊነት ሾመ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከተማ

ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ስዮም ከበደን በኃላፊነት ሾመ

አጋራ
አጋራ

ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ትናንት የታንዛኒያውን አዛም 1-0 አሸንፈው ከአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጋር በስምምነት መለያየታቸው ይፋ ሁኗል ።
ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ስዩም ከበደን በይፋ የቀጣዩ የአፄዎቹ አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል ። አሰልጣኝ ስዩም ከበደ የትናንትናውን የፋሲልና የአዛም ጨዋታ በባህርዳር ስታዲየም ተገኝተው የተመለከቱ ሲሆን ከ15 ቀናት በኋላ በታንዛኒያ ዳሬሰላም ከተማ ለሚካሄደው የመልስ ጨዋታ የአፄዎቹን የሚያዘጋጁ ይሆናል ።


አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ ከዚህ ቀደም ሰበታ ከተማ ፣ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ አዲስ አበባ ከተማና መከላከያን ያሰለጠኑ ሲሆን በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋሊያዎቹንና ሉሲዎቹን በምክትልና በዋና አሰልጣኝነት አሰልጥኗል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...