መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስ ኢትዮጵያዊው አትሌት የቶኪዮ ማራቶን ባለድል ሆኗል !
ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስቶክዮ ማራቶንዜናዎች

ኢትዮጵያዊው አትሌት የቶኪዮ ማራቶን ባለድል ሆኗል !

አጋራ
አጋራ

14ኛው የቶኪዮ ማራቶን ከደቂቃዎች በፊት ሲጠናቀቅ ኢትዮያዊው አትሌት ብርሀኑ ለገሰ ውድድሩን በበላይነት አጠናቋል ::

 

ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያዊው አትሌት ብርሀኑ ለገሰ 2:04:15 ሰአት በመግባት የመጀመሪያው ደረጃ ሲይዝ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሲሳይ ለማ በሶስተኝነት ማጠናቀቅ ችለዋል ::

ብርሀኑ ለገሰ ከድሉ በሃላ ሲናገር ” በመጀመሪያ ከ 2:03:30 በተሻለ ማድረግ እችላለሁ ብዬ አስቤ ነበር ወደ ውድድር የገባሁት ሆኖም ግን የግራ እግሬ ላይ በውድድሩ መሀል ህመም ይሰማኝ ጀመረ እናም ህመሙ እየተባባሰ ሲሄድብኝ ድል ማድረግን ብቻ ማሰብ ጀምረኩ ውድድሩን በአሸናፊነት በማጠናቀቄ ደስተኛ ነኝ” :: ሲል ከውድድሩ በሃላ ለጋዜጠኞች አስተያየቱ ሰጥቷል ፡፡

የውድድሩ አሸናፊ 11,000,000 የጃፓን ብር በሽልማትን እንደሚበረከት የቶኪዮ ማራቶን አዘጋጆች ገልፀዋል ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...