መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሃይደር ሸረፋ ፈረሰኞቹን ተቀላቅሏል
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎች

ሃይደር ሸረፋ ፈረሰኞቹን ተቀላቅሏል

አጋራ
አጋራ

 

ሰርቢያዊዉን ሰርዲያን ዚሂቮሆቭን አሚታወስአሰልጣኝነት የቀጠሩት ፈረሰኞቹ ሃይደር ሸረፋን ከመቐለ 70 እንደርታ አስፈርመዋል።

መቐለ 70 እንደርታ የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫን እንዲያነሳ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ካበረከቱት ተጨዋቾች ተርታ ሚጠቀሰው የመሃል ሜዳ ተጨዋቹ ሃይደር ሸረፋ ቅዱስ ጊዮርጊስን ለመቀላቀል ተስማምቷል።

የቀድሞው የጅማ አባቡና እና የደደቢት ኣማካኝ ሃይደር ሸረፋ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራህቱ ጥሪ ተደርጎለት ከጅቡቲ አንዲሁም ከሌሴቶ ጋር በተደረጉት ጨዋታዎች መጫወት ችሏል።

ፈረሰኞቹ ከዚህ ቀደም የዓብስራ ተስፋዬና ኣቤል አንዳለ ከደደቢት፣ደስታ ደሙን ከወልዋሎ ማስፈረማቸው እሚታወስ ነው

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...